"...ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ"

ራዕ 21:5

About us

ራዕያችን 

ሰወች ሁሉ የጠፉ በመሆኑ የክርስቶስን ወንጌል በመስበክ ወደ ደህንነት መጥራት እና ደቀመዝሙር እንዲሆኑ ማድረግ ነው 

ተልዕኮአችን 

አምነው የዳኑተን ሁሉ ወንጌልን ማስተማር ወደ አገልጋይነት ማብቃት እና ተመልሰው የወንጌል ሰራተኛ እንዲሆኑ ማድረግ 

ግባችን 

“እግዚያብሔርን ወደመምሰል እና የልጁን መንግስት ወራሽ መሆን ወደሚችሉበት መጨረሻ ማድረስ ነው።